Similar Posts
ኢትዮጵያን የብልጽግና ተምሳሌት ለማድረግ እየተከናወኑ ያሉ የልማት ፕሮጀክቶች ዕምርታዊ ዉጤቶችን እያስመዘገቡ ነዉ
ህዳር 5/2018 ዓ.ም እንደ ሀገር ሁሉንም አከባቢዎች ከተስፋ ወደ ሚጨበጥ ብርሃን ለማሸጋገር እየተከናወኑ ያሉ የልማት ፕሮጀክቶች እምርታዊ ዉጤቶችን እያስገኙ እና የዜጎችን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነትን እያረጋገጡ ይገኛል፡፡ “ዲሞክራሲያዊ አንድነት፣ ለህብረብሔራዊ መግባባት” በሚል መሪ ቃል በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሚከበረውን 20ኛዉ የብሔሮች ብሔረሰቦች እና ህዝቦች በዓልን በማስመለከት የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት፣ የፌድሬሽን ም/ቤት እና የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በጋራ በመሆን የክልሉን…
38ኛውን የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤን አስመልክቶ ከመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት የተሰጠ መግለጫ
Post Views: 196
መንግሥት የሕዝቡን ጥያቄ ለመመለስ ዛሬም እንደ ትናንቱ በትጋት ይሠራል፡፡
የአማራ ክልል ሕዝብ ባለፉት ጥቂት ዓመታት መክፈል የማይገባዉን ውድ ዋጋ በጥቂት ጥቅመኞች ምክንያት እየከፈለ ይገኛል፡፡ የፋኖን ታሪካዊ አነሣሥ እና ዓላማ ባልተከተለ አግባብ ራሳቸዉን በፋኖ ስም የሚጠሩ ፅንፈኛ ኃይሎች በቀሰቀሱት ግጭት የአማራ ክልል ሰላም እና ልማት ክፉኛ ተጎድቷል፡፡ ፋኖ ሀገር በባዕድ ወራሪ እጅ በወደቀችበት እና ማእከላዊ መንግሥት በግዞት በቆየበት ወቅት ሀገርን ለማዳን የተደረገ ተጋድሎ የተመራበት ድንቅ…
የፕሪቶሪያ ስምምነት መነሻና መድረሻው ሕገ መንግሥቱንና ሕገ መንግሥታዊ ተቋማትን ማክበር ነው!
Post Views: 258
ኢትዮጵያ ከሕዝቦቿ ጋር እየመከረች ተግዳሮቶችን በመሻገር ስኬቶቿን ታስቀጥላለች!
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ባለፉት ሳምንታት ከመላዉ ኢትዮጵያ ከተውጣጡ ከንግዱ ማኅበረሰብ፣ የፖለቲካ ፓርቲ መሪዎች፣ ከመምህራን ተወካዮች፣ የጤና ባለሙያዎች፣ የኪነ-ጥበብ ባለሞያዎች እንዲሁም የመገናኛ ብዙሃን ተወካዮች ጋር ሁሉን አቀፍ እና ፍሬያማ ውይይት አድርገዋል። ውይይቶቹ በየዘርፉ ያሉ ፍላጎቶችንና ተግዳሮቶችን ለክቡር ጠቅላይ ሚንስትር ፊት ለፊት ለማቅረብ እድል የፈጠሩ፣ ከዚህም አኳያ በአጭር ጊዜ ሊፈቱ የሚችሉ ጉዳዮች አቅጣጫ የተሰጠባቸው እና…
