የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት

“የሩሲያ ፌዴሬሽን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ክቡር ሰርጌ ላቭሮቭ እና የልዑክ ቡድናቸው ጋር ተወያይተናል። ማምሻውን በነበረን የጋራ ጊዜ፣ ‎የሁለትዮሽ ግንኙነቶች እና አዳዲስ የትብብር ዕድሎች ዙሪያ የተቃኘ ውይይት አድርገናል።”

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ፤ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 30ኛው መደበኛ ስብሰባ ላይ በሰላምና ደህንነት፣ ኢኮኖሚ፣ ጤና፣ ትምህርት፣ የውጭ ግንኙነትን ጨምሮ በሌሎች ዘርፎች ዙሪያ የመንግሥትን አፈጻጸም እና የቀጣይ እቅዶች አብራርተዋል። ‎‎የፕሪቶሪያው ስምምነት ጦርነቱን ለማቆም የተደረገ መሆኑን ጠቅሰው፣ በአሁኑ ወቅት በትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደርና በክልሉ የሚታዩ አዳዲስ ውጥረቶችን እንዲሁም የክልሉን ሰላም ለማደናቀፍ የሚደረጉ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት

በአፍሪካ በስልጣን ላይ ያለ መንግስት ህገ መንግሥት አሻሽሎ የሥልጣን ዘመን ሲጨምር እንጂ ሲገደብ ታይቶ አይታወቅም:: በሀገራዊ ምክክሩ ብልጽግና አጀንዳዬ ብሎ ካቀረበው ጉዳይ አንዱ የመንግሥት የሥልጣን ጊዜ እንዲገደብ የሚጠይቅበት ነው:: ይህ ለልጆቻችን መሠረት የሚጥል ልምምድ ነው!

የCOP32 ኢትዮጵያ ይፋዊ ዲጂታል ገጾች

የCOP32 ኢትዮጵያን ይፋዊ የድህረ-ገጽና ማኅበራዊ ትስስር ገጾች በመከታተል ትክክለኛ፣ የተረጋገጠና ወቅታዊ መረጃዎችን ያግኙ። በተመሳሳይ ስያሜዎች ሀሰተኛ ገጾች የተከፈቱ ሲሆን ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ብቸኛ ይፋዊ የCOP32 ኢትዮጵያ ገጾችን በመከታተል፤ ከሀሰተኛ ገጾች እንዲጠነቀቁ እናሳስባለን። ‎ኢትዮጵያ ይህን ዓለም-አቀፋዊ የአየር ንብረት ጉባዔ ለማዘጋጀት የምታደርገው ጉዞ አካል ይሁኑ! አማርኛ፡ •ፊስቡክ አማርኛ: https://web.facebook.com/cop32ethiopiaamharic/ •ቴሌግራም: https://t.me/cop32ethiopia እንግሊዘኛ፡ •ድህረ ገጽ: https://cop32ethiopia.et/ •ሳብስታክ: https://substack.com/@cop32ethiopia?utm_source=share……