Similar Posts
ኢሬቻ ኢትዮጵያ ለዓለም የምታበረክተዉ ድንቅ እሴቷ ነው፡፡
ኢትዮጵያ የሚዳሰሱ እና የማይዳሰሱ ቅርሶችን ለዓለም አበርክታለች፡፡ እሴታቸዉን ጠብቀዉ ለዘመናት በሕዝብ እየተከበሩ የዘለቁ ሕዝባዊ እና ሃይማኖታዊ በዓላትንና ትውፊቶቻቸዉን በተባበሩት መንግሥታት የሳይንስ፣ የትምህርት እና ባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) የሰው ልጆች ሁሉ ሀብት ተብለው እንዲመዘገቡም አድርጋለች፡፡ ለምዝገባ በሂደት ላይ የሚገኙ በርካታ እሴቶች ባለቤትም ነች፡፡ ኢሬቻ በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች በኦሮሞ ሕዝብ ዘንድ በየዓመቱ የሚከበር የይቅርታ እና የምስጋና በዓል ነው፡፡…
38ኛውን የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤን አስመልክቶ ከመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት የተሰጠ መግለጫ
Post Views: 217
የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት መግለጫ
Post Views: 328
የብሔር፣ ብሔረ-ሰቦችና ሕዝቦች ቀን ሕገ መንግሥታዊ ቃል ኪዳናችንን የምናድስበትና የብዝኃነታችንን ዐቅም የምናልቅበት ቀን ነው!
ኢትዮጵያ በብዙ መልኩ የሚገለጽ ብዝኃነት ባለቤት ናት፡፡ የቋንቋ፣ የባህል፣ የብሔር፣ የሃይማኖት፣ የፖለቲካዊ አመለካከት፣ የዕድሜ፣ የፆታ ወ.ዘ.ተ ብዝኃነቶቿ የሚያስጌጧት ድንቅና ቀደምት ሀገር ናት፤ ኢትዮጵያ፡፡ ይህንን ብዝኃነቷን እንደ እሴት የምታዳብርበት፣ እሴቱን ወደ መፈጸም ዐቅም የምትለውጥበት ሕገ መንግሥታዊ ሥርዐት ባለቤትም ናት፡፡ ለዚህም ነው የጋራ የቃል ኪዳን ሰነድ በሆነው ሕገ መንግሥታችን አንድ የጋራ የፖለቲካ እና ኢኮኖሚ ማኅበረሰብ ለመገንባት በነፃ…
39ኛውን የአፍሪካ ሕብረት ጉባኤ በተመለከተ የኢፌዴሪ መንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት መግለጫ።
Post Views: 39
ኢትዮጵያን የብልጽግና ተምሳሌት ለማድረግ እየተከናወኑ ያሉ የልማት ፕሮጀክቶች ዕምርታዊ ዉጤቶችን እያስመዘገቡ ነዉ
ህዳር 5/2018 ዓ.ም እንደ ሀገር ሁሉንም አከባቢዎች ከተስፋ ወደ ሚጨበጥ ብርሃን ለማሸጋገር እየተከናወኑ ያሉ የልማት ፕሮጀክቶች እምርታዊ ዉጤቶችን እያስገኙ እና የዜጎችን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነትን እያረጋገጡ ይገኛል፡፡ “ዲሞክራሲያዊ አንድነት፣ ለህብረብሔራዊ መግባባት” በሚል መሪ ቃል በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሚከበረውን 20ኛዉ የብሔሮች ብሔረሰቦች እና ህዝቦች በዓልን በማስመለከት የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት፣ የፌድሬሽን ም/ቤት እና የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በጋራ በመሆን የክልሉን…
