የዲሞክራሲ ልምምድ የመቅረጽ፣ የመግራት፣ የማስፋት እና የማጽናት ሚና የሚዲያው የቤት ሥራ !
ግንቦት 14 /2018 ዓ.ም 7ተኛውን ሀገራዊ ምርጫን ሀገርን በጽኑ መሠረት ላይ የምንገነባበት እና ስንደመር ምን ያህል ታላቅ ነገር ማድረግ እንደምንችል ለዓለም በተግባር የምናሳይበት የታሪክ አጋጣሚ ማድረግ ይገባል። ጀግኖች ከአደዋ ዜሮ ዜሮ ተነስተው በአንድነት ጸንተው ሀገርን እንዳስረከቡን የሚዲያው ዘረፍም ለኢትዮጵያ ከፍታ በቃል ኪዳን አስሮ ከዚሁ ሥፍራ ስለሀገር በአንድነት ተነስቷል ። የዴሞክራሲ ግንባታ የሀገረ መንግሥት ማጽኛ አንዱ…

