ዜናዎች
የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ለክቡር አምባሳደር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) በእስካሁኑ ለተቋሙ ላበረከቱት ከፍተኛ አስተዋጽኦ የምስጋና እና የሽኝት መረሃ ግብር አድርጓል፡፡
የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ከበደ ዴሲሳ በመረሃግብሩ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት፣ ክቡር አምባሳደር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ተቋሙ ከተመሰረተ ጊዜ ጀምሮ ለሀገሪቱ ኮሙኒኬሽን ዘርፍ ትልቅ አሻራ ማስቀመጣቸዉን ገልጸዋል፡፡ አገልግሎቱ በ2014 ዓ.ም እንደ አዲስ ሲመሰረት ከምንም በመነሳት ተቋም በሂደት ወደ ተደራጀ ተቋማዊ አሰራር እንዲሚራ በትጋትና በሀላፊነት በመስራት ትልቅ ዉጤት አምጥተዋል ብለዋል፡፡
በተለይም ደግሞ በተለያዩ ጊዜያት ሀገሪቱ በርካታ አጣብቂኝ ጉዳዮች ዉስጥ በገባችበት ወቅት ክቡር አምባሳደር ለገሰ ቱሉ የሀገሪቱን ሉዓላዊነትና ሀገራዊ አንድነትን ለማስጠበቅ በቀዳሚነት ተሰልፈዉ ሲሰሩ መቆየታቸዉን አቶ ከበደ አስታዉሰዋል፡፡
ክቡር አምባሳደር ለገሰ ቱሉ በአመራር በቆዩባቸዉ ጊዜያት ስራ ወዳድና ለህዝብ ስራ ምቹ ሁኔታዎችን የማይፈልጉ በመሆኑ ለሌሎች በዓርያነት የሚጠቀሱ ቆራጥ አመራር መሆናቸዉን በመጥቀስ ስም ከፍ ያለ ምስጋናን አቅርበዋል፡፡
የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ተስፋሁን ጎበዛይ በበኩላቸዉ፣ አምባሳደር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) የሀገሪቱ ሚዲያና ኮሙኒኬሽን ዘርፍ በመርህ ተከትሎ እንዲሰራ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማድረጋቸዉን ተናግረው አምባሳደሩ በተቋሙ ስለነበራቸዉ ዉጤታማ ቆይታ በተቋሙ አመራርና ሰራተኞች ስም በማመስገን መልካም ምኞታቸዉን ገልጸዋል፡፡
ጠቅላይሚኒስትር ዐቢይ አሕመድአራተኛውን “የመደመር መንግስት” የተሰኘዉን መጽሐፍ አስመረቁ
መስከረም 7 ቀን 2018
ኢትዮጵያ ለማንሰራራት የሚስችላትን ከፍታ ይዛለች!
ጳጉሜን 4 ቀን 2017
ኢትዮጵያ በተፈጥሮ ያላት ብዝኃነት ልዩ ዐቅም የሚፈጥርላት መሆኑ ተገለፀ።
ጳጉሜን 2 ቀን 2017
17 September 2025
ጠቅላይሚኒስትር ዐቢይ አሕመድአራተኛውን “የመደመር መንግስት” የተሰኘዉን መጽሐፍ አስመረቁ
09 September 2025
ኢትዮጵያ ለማንሰራራት የሚስችላትን ከፍታ ይዛለች!
07 September 2025
ኢትዮጵያ በተፈጥሮ ያላት ብዝኃነት ልዩ ዐቅም የሚፈጥርላት መሆኑ ተገለፀ።
07 September 2025
“ብዝኃነት ዐቅም፣ ውበት እና ጌጥ ነው፡፡” የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
02 September 2025
ፈታናዎችን በመገንዘብና የመሻገሪያ መንገዶችን ለመተለም ዜጎች ምንጊዜም ንቁ መሆን አለባቸዉ- ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር)
22 August 2025
የፕሬስ መግለጫ
20 August 2025
በኢትዮጵያ በህገወጥ መንገድ የሚነቀሳቀሱ ታጣቂዎች የሰላምን አማራጭን እየተቀበሉ ነዉ!
13 August 2025
የሚዲያ ኢንዱስትሪዉ ወደ ዲጂታል እንዲሸጋገር ድጋፍ እየተደረገ ነዉ
25 July 2025
በአንድ ጀምበር ሚሊዮኖችን በመትከል የማንሰራራት ታሪካዊ ጉዞ አካል እንሁን!
16 July 2025
አረንጓዴ ዐሻራ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የተያዘዉን ግብ እዉን የሚያደርግ ነዉ
30 June 2025
መንግሥት የሕዝቡን ጥያቄ ለመመለስ ዛሬም እንደ ትናንቱ በትጋት ይሠራል፡፡