የኢትዮጵያ ዕድገት ለመላው አፍሪካ ምሳሌ ተደርጎ የሚወሰድ ነው- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
የኢትዮጵያ ዕድገት ለመላው አፍሪካ ምሳሌ ተደርጎ የሚወሰድ ነው- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኢትዮጵያ ዕድገት ለመላው አፍሪካ ምሳሌ ተደርጎ የሚወሰድ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ስብሰባ ላይ ገለፁ፡፡ የኢትዮጵያ የአሁን ዕድገት ጥሩ አፍንጫ ያለው ሰው ከተማ ውስጥ ሲንቀሳቀስ በሽታ ያውቀዋል፣ ጥሩ ዐይን ያለውም ሰው በማየት የኢትዮጵያን ዕድገት ይገነዘባል ሲሉ…
