የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) 80ኛ ዓመት የምሥረታ በዓልን ምክንያት በማድረግ በተዘጋጀው የቴምብር ምረቃ ሥነ-ሥርዓት ላይ፣ ዋና ጸሐፊው አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ለኢትዮጵያና ለሕዝቧ ያላቸውን ከፍተኛ አድናቆት ገልጸዋል።

ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች

https://linktr.ee/FDREGovermentCommunication

See less

Similar Posts