“በሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን የቀረበው የአፈፃፀም ሪፖርት እና በመንግሥት በኩል የቀረቡ ሀሳቦች”

“በሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን የቀረበው የአፈፃፀም ሪፖርት እና በመንግሥት በኩል የቀረቡ ሀሳቦች”

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች https://linktr.ee/FDREGovermentCommunication See less

“የመከናወን ምስጢር በንጹሕ ልቦና ሀገርና ህዝብን ማገልገል ነው!” — ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

“የመከናወን ምስጢር በንጹሕ ልቦና ሀገርና ህዝብን ማገልገል ነው!” — ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች https://linktr.ee/FDREGovermentCommunication See less

ኢትዮጵያ እየመከረች ነው!!

ግንቦት 8 /2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር የመንግሥት ፖለቲካዊ ቁርጠኝነት የታየበት ሀገርን በጸና መሠረት ላይ የማቆም ታሪካዊና ስትራቴጂካዊ እርምጃ ነው። የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በተለያዩ ክልሎች የተወካዮችን ምልመላ በስኬት በማጠናቀቅ እና ለሀገራዊ ውይይት የሚሆኑ አጀንዳዎችን በስፋት በማሰባሰብ፣ ለአካታችና ዘላቂ መግባባት የሚሆን ጠንካራ የቅድመ-ምክክር ሥራዎችን አከናውኗል ። ኮሚሽኑ በሀገሪቱ በሚገኙ ሁሉም የአስተዳደር እርከኖች የሚገኙ የማህበረሰብ ተወካዮችን…

ለመዲናችን መካከለኛና ከፍተኛ አምራቾች ተስፋን ፣ በሺዎች ለሚቆጠሩ ወጣቶቻችን ደግሞ የስራ እድልን የሰነቀ የገላን ጉራ ኢንዱስትሪ ፓርክን ዛሬ አስመርቀናል!

ለመዲናችን መካከለኛና ከፍተኛ አምራቾች ተስፋን ፣ በሺዎች ለሚቆጠሩ ወጣቶቻችን ደግሞ የስራ እድልን የሰነቀ የገላን ጉራ ኢንዱስትሪ ፓርክን ዛሬ አስመርቀናል!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ፣ ከፍተኛ የፌደራል እና የክልል የሥራ ኃላፊዎች እና የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ አባላት በተገኙበት የሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን የአፈፃፀም ሪፖርቱን ዛሬ ጠዋት ላይ አቅርቧል።

‎ኮሚሽኑ እስካሁን ያከናወናቸውን ዐበይት ተግባራት፣ የገጠሙትን ተግዳሮቶች እና ለተግዳሮቶቹ የሰጣቸውን መፍትሔዎች ያቀረበ ሲሆን ወደፊትም የሀገራዊ ምክክር ሂደቱን በታሰበው ልክ ለማስኬድ ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት የሚጠበቁ ሚናዎችን አስቀምጧል።‎ ‎በእስካሁን ስራ ከቀረቡት ቁልፍ ስኬቶች መካከል፣ ‎- አካታች እና አሳታፊ የሆነ የምክክር ተሳታፊዎች ልየታ ‎- የሀገራችንን 93 በመቶ የሸፈነ በ1234 ወረዳዎች ስኬታማ የአጀንዳ ማሰባሰብ እና ልየታ ማድረግ ይገኙበታል።‎ ‎በሌላ…

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት

“ባለፉት ዓመታት የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የምክክር ሂደቱ ወደፊት እንዲራመድ በትዕግስት እና ከፍ ባለ የሞያ ስነ-ምግባር በማከናወን አሁን ያለበት ምዕራፍ ያደረሱትን ሁሉንም ኮሚሽነሮች አመሰግናለሁ። ‎ የምክክር ባህል እንደ ኢትዮጵያ ላሉ ሀገራት እጅግ አስፈላጊ ነው። ጠንካራ የሲቪክ ማኅበረሰብ ባህል ግንባታ ደግሞ ያላሰለሰ የመነጋገር ልምምድ እና የሰከነ የወል መደማመጥን ግድ ይላል። የእስካሁን ሂደቱም በማኅበረሰባችን በየደረጃው የመደማመጥን ከፍ ያለ…